የረመዳን 27ተኛ ለሊት
በለይለተል-ቀድር የሚሰራ ዒባዳ ከ83 ዓመት ዒባዳ የሚበልጥ ሲሆን ከነቢዩ ሰሀባዎች ውስጥ ዑመር፣ ኢብኑ ዐባስ፣ኡበይ ኢብኑ ከዕብ፣ ሙዓዊያ፣ ሁዘይፋና ሌሎችም ለይለተል-ቀድር የረመዳን 27ተኛ ለሊት ላይ ናት ይሉ ነበር። ይህች ለሊትም ዛሬ ረቡዕ ምሽት ላይ ናትና እንበራታ! ጭንቅ ላይ ላሉ ወንድሞቻቸንም ዱዓ እናድርግላቸው።
በዱዓ አድረጉለኝ እናም ለጎንደር ሙስሊምችም ድረሰ ሀገሮችን ሰላም ያድርግልን