አል-ናስር፣ አል-ኢቲፋክ እና ፉልሃም በዚህ ክረምት የኤሪክ ቤይሊ ተወካዮችን አነጋግረዋል። ማንቸስተር ዩናይትድን ለቆ በቅርቡ ውሳኔ ለመስጠት ተዘጋጅቷል። [ Fabrizio Romano ] @Super_SportETH / @SoccerManiaET / @StatsZone_ET 3.2K views20:53