ማንቸስተር ሲቲ በርናርዶ ሲልቫ የሚለቅ ከሆነ ኒኮሎ ባሬላን ለማስፈረም ኢላማ አድርገዋል። ፒኤስጂ 40 ሚሊየን ዩሮ + አንድ ተጫዋች ለሲልቫ አቅርበዋል ይህም ውድቅ ተደርጓል። ሲቲ ለበርናርዶ 100 ሚሊየን ዩሮ ይፈልጋሉ። (Source: Santi_J_FM) [ Transfer News Live ] @Super_SportETH / @SoccerManiaET / @StatsZone_ET 4.5K views20:59