ክሎፕ በአዲስ ፈራሚዎች ላይ: " ለመጀመሪያው ጨዋታ 3/4 ሳምንታት ቀርቶናል, እስከዚያ ድረስ ጥቂት ነገሮች መከሰት አለባቸው። በእርግጠኝነት ". “ይሆናል፣ ጥሩ ቡድን ይኖረናል። እመኑን። የማንረሳው የውድድር ዘመን እንዲኖረን የምንችለውን ሁሉ እናደርጋለን" [ Fabrizio Romano ] @Super_SportETH / @SoccerManiaET / @StatsZone_ET 3.2K views11:53