ደ ዘርቢ፡ “ካይሴዶ ባለቤቱ ሃሳቡን እስኪቀይር ድረስ ከእኛ ጋር ይቆያል። ወደፊት ምን ሊፈጠር እንደሚችል አይታወቅም - ግን ሞይስ ከሄደ ትክክለኛውን ተጫዋች ማግኘት አለብን " "እሱን በታላቅ ተጫዋች መተካት አለብን ምክንያቱም በዚህ አመት ከቼልሲ በተለየ በዩሮፓ ሊግ እንጫወታለን" [ Fabrizio Romano ] @Super_SportETH / @SoccerManiaET / @StatsZone_ET 3.3K views14:17