ዛሬ ጁላይ 22 ከቀኑ 7፡30 ላይ በሌቪ ስታዲየም የሶከር ሻምፒዮንስ አካል የሆነው ከጁቬንቱስ FC ጋር ሊደረግ የነበረው ጨዋታ መሰረዙን FC ባርሴሎና አረጋግጠዋል። የባርሳ ቡድን አንድ አንድ አባላት በጋስትሮኢንተራይቲስ ቫይረስ መጠቃታቸው ታውቋል። [ FC Barcelona ] @Super_SportETH / @SoccerManiaET / @StatsZone_ET 2.9K views17:46