በፍቅር ተይዤ ... ገና በለጋ እድሜዬ ታስሬ በፍቅር ውዴታው አክንፎኝ እየዋለ ሲያድር በወጣትነቴ ባልተገብረውም የእምነት ፍቅር ይዞኝ፡ የተውሒዲ የሱና ዲፍረቱ አሥተክዞኝ፡ በሀሣብ በሒሣብ ልረዳው እምነቴን ፡ ለእሥልምናየ ሥል ልሰጠው ማንነቴን፡ እያልኩኝ ሥፅናና ብቻየን በልቤ፡ ከጀግና ሰለፎች አደራን ከትቤ፡ ለምን ይሆን ታዲያ ምኞቴ እማይሰምረው፡ የልፋቴን ውጤት የማላጣጥመው!: ለምን!? አቡ ዘከርያ (የህያ ቢን ሙሐመድ አል ዓንበርይ) እንዲህ ይላል፦ " እውቀት ያለ ስርዓት፥ ማገዶ እንደሌለው እሳት ነው፡፡ ስርዓት ደግሞ ያለ እውቀት፥ ነፍስ እንደሌለው ሰውነት ነው፡፡" [ጃሚዕ አኽላቅ አርራዊ ወአዳብ አስ ሳሚዕ 122/1]. قال الإمام أحمد رحمه الله تعالى:- "العـلم لا يـعـدله شـيء لمن صحّـت نيـتـه «ንያውን ላሳመረ ሰው ዕውቀትን መፈለግን የሚያህል ነገር የለም» قالوا: وكيف تصح نيتـه؟ ሰዎችም እንዲህ ሲሉ ጠየቌቸው እንዴት ነው ንያ ሊያምር የሚችለው ? قال: ينـوي أن يرفع الجهل عن نفسه وعن غيره" እርሳቸውም እንዲህ ሲሉ መለሱ ፦ «መሀይምነትን ከራሱና ከሌሎች ላይ ለማስወገድ መነየቱ ነዉ» =------------- t.me/sefinetunuh 2.0K views11:15