አሌክሲስ ማክ አሊስተር በዚህ ክረምት ብራይተንን የሚለቅ ከሆነ የሻምፒዮንስ ሊግ እግር ኳስ መጫወት ይፈልጋል። ሊቨርፑል እና ማንቸስተር ዩናይትድ ከተጫዋቹ ጋር ስማቸው ተያይዟል። (Source: TheAthleticFC) [ Transfer News Live ] @Super_SportETH / @SoccerManiaET / @StatsZone_ET 1.6K views18:52