ኤሲ ሚላን የቼልሲውን ሩበን ሎፍተስ ቺክን ለማስፈረም ተቃርበዋል። በረጅም ጊዜ ኮንትራት ላይ የሚደረጉ ውይይቶች ከስምምነት የተቃረቡ ሲሆን ከሰማያዊዎቹ ጋር በክፍያ ላይ የተደረጉ ንግግሮች ተስፋ አላቸው ። (Source: Fabrizio Romano) [ Transfer News Live ] @Super_SportETH / @SoccerManiaET / @StatsZone_ET 3.3K views16:34