ለፈለገው ለሆነ አካል እስልምናን የሚሰጠው አምላኬ ምስጋና የተገባው ነው። የአላህ ፈቃድ ሆኖ ዛሬም በዒድ መስገጃ ቦታ ላይ አንድ አካል እስልምናን ተቀብሏል።ፆታ ግልፅ ያላደረኩት እኔ የነበርኩበት ሶፍ ትንሽ ወደ ጎን እርዝመት ስለነበረው ስም ሲጠቀስ ስላልተሰማኝ ነው።ሌላኛዋ አድት ከወገናችን የነበረች በእጃችን ላይ እስልምናን ተቀብላ የዛሬዋ እህታችን ለመሆን በቅታለች። በድጋሜ አልሀምዱሊላህ።አላህ ሁላቸውንም ፅናትን ይስጣቸው። 1.8K viewsedited 11:34